Search
Close this search box.

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአሁኑ ትውልድ ለመጪው ትውልድ አረንጓዴ ዓለም ማቆየት እንዳለበት ጥሪ አቀረቡ

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአሁኑ ትውልድ ለመጪው ትውልድ አረንጓዴ ዓለም ማቆየት እንዳለበት ጥሪ አቀረቡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የአሁኑ ትውልድ የአካባቢ ሚዛንን ለመጠበቅ የሚረዱ ዘርፈ-ብዙ ዛፎችን በመትከል ለመጪው ትውልድ አረንጓዴ ዓለም ማቆየት እንዳለበት ተናገሩ፡፡ አቶ ተመስገን መልዕክቱን ያስተላለፉት የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ኢትዮጵያ በ2ኛው ዓለም አቀፍ የስደተኞች መድረክ ቃል የገባችው የአየር ንብረት ለውጥ ምላሽ […]