Search
Close this search box.

የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት በ2016 ዓ.ም በዋናነት ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረገ

የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት በ2016 ዓ.ም በዋናነት ትኩረት የሚሹ ጉዳዮች ላይ ውይይት አደረገ (መስከረም 23/2016 ዓ.ም) የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት በዋና መ/ቤት ደረጃ በ2016 በጀት ዓመት አንኳር የትኩረት መስኮች ላይ ከፍተኛና መካከለኛ አመራር፣ የዋና መ/ቤት እና የፕሮጀክት ጽ/ቤት ሠራተኞች በተገኙበት ውይይት አድርጓል፡፡ በውይይቱ የበጀት ዓመቱ ዕቅድ መነሻዎች፣ የባለፈው ዓመት አፈጻጸም፣ ጥንካሬዎችና ተግዳሮቶች፣ ነባራዊ መልካም አጋጣሚዎች፣ ሊያጋጥሙ የሚችሉ […]