የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ባርሃም ሳሊህ፣ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጠይባ ሐሰን እና የአጋር አካላት ተወካዮች በጋምቤላ ክልል ጉብኝት እያደረጉ ነው።

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የስደተኞች ከፍተኛ ኮሚሽነር ባርሃም ሳሊህ፣ የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ጠይባ ሐሰን እና የአጋር አካላት ተወካዮች በጋምቤላ ክልል ጉብኝት እያደረጉ ነው። ልዑኩ ጋምቤላ አየር ማረፊያ ሲደርስ፣ የክልሉ ርዕሰ-መስተዳድር ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድን ጨምሮ ከፍተኛ አመራሮች አቀባበል አድርገውለታል። ልዑኩ የስደተኞች መጠለያ ጣቢያዎችን በመጎብኘት ከክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ጋር በስደተኞች ወቅታዊ ሁኔታ እና ቀጣይ የትብብር […]